1
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:2-3
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኀይል መንፈስ፥ የዕውቀትና የእውነት መንፈስ ያርፍበታል። እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ይሞላበታል፤ በፍርድ አያዳላም፤ በነገርም አይከራከርም፤
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:2-3
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:1
ከእሴይ ሥር በትር ትወጣለች፤ አበባም ከግንዱ ይወጣል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:1
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:4
ነገር ግን ለድሆች በጽድቅ ይፈርዳል፤ ለምድርም የዋሆች በቅንነት ይበይናል፤ በአፉም ቃል ምድርን ይመታል፤ በከንፈሩም እስትንፋስ ኀጢአተኛውን ያጠፋዋል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:4
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:5
ወገቡን በጽድቅ ይታጠቃል፤ እውነትንም በጎኑ ይጐናጸፋል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:5
5
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:9
እነርሱም አይጐዱትም፤ በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ ማንንም አይጐዱም፤ አያጠፉምም፤ ብዙ ውኃ ባሕርን እንደሚሸፍን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:9
6
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:6
ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይሰማራል፤ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና በሬ የአንበሳ ደቦልም በአንድነት ይሰማራሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:6
7
ትንቢተ ኢሳይያስ 11:10
በዚያም ቀን የእሴይ ሥር ይቆማል፤ የተሾመውም የአሕዛብ አለቃ ይሆናል፤ አሕዛብም በእርሱ ተስፋ ያደርጋሉ፤ ማረፊያውም የተከበረ ይሆናል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 11:10
Home
Bible
Plans
Videos