1
ኦሪት ዘኍልቊ 12:8
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እኔ በምሳሌ ሳይሆን እፊት ለፊት ከእርሱ ጋር በግልጥ እነጋገራለሁ፤ የጌታንም ሀልዎተ-ቅርፅ ይመለከታል፤ ታዲያ፥ በባርያዬ በሙሴ ላይ ለመናገር ለምን አልፈራችሁም?”
Compare
Explore ኦሪት ዘኍልቊ 12:8
2
ኦሪት ዘኍልቊ 12:3
ሙሴም በምድር ላይ ካሉት ሰዎች ሁሉ ይልቅ እጅግ ትሑት ሰው ነበረ።
Explore ኦሪት ዘኍልቊ 12:3
3
ኦሪት ዘኍልቊ 12:6
እርሱም እንዲህ አለ፦ “እባካችሁ፥ ቃሎቼን ስሙ፤ በመካከላችሁ ነቢይ ቢኖር፥ እኔ ጌታ በራእይ እገለጥለታለሁ፥ ወይም በሕልም እናገረዋለሁ።
Explore ኦሪት ዘኍልቊ 12:6
4
ኦሪት ዘኍልቊ 12:7
ከባርያዬ ከሙሴ ጋር ግን እንዲህ አይደለም፤ እርሱ በቤቴ ሁሉ የታመነ ነው።
Explore ኦሪት ዘኍልቊ 12:7
Home
Bible
Plans
Videos