1
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:1
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ስለ ደማስቆ የተነገረ ትንቢት። እነሆ፥ ደማስቆ ከተማነቷ ይቀራል፤ የፍርስራሽም ክምር ትሆናለች።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:1
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:3
ምሽግም ከኤፍሬም፥ መንግሥትም ከደማስቆ ይወገዳል፤ የሶርያም ትሩፍ እንደ እስራኤል ልጆች ክብር ይሆናል፤ ይላል የሠራዊት ጌታ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:3
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:4
በዚያን ቀን የያዕቆብ ክብር ይደበዝዛል፥ የሰውነቱም ውፍረት ይመነምናል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:4
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:2
ከተሞችዋ ለዘለዓለም ባድማ ይሆናሉ፤ ለመንጋ ማሰማርያ ይሆናሉ፤ መንጎች በዚያ ያርፋሉ የሚያስፈራቸውም የለም።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:2
Home
Bible
Plans
Videos