1
ትንቢተ ኢሳይያስ 14:12
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
አንተ የንጋት ልጅ አጥቢያ ኮከብ ሆይ፥ እንዴት ከሰማይ ወደቅህ! አሕዛብንም ያዋረድህ አንተ ሆይ፥ እንዴትስ ወደ ምድር ተጣልክ!
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 14:12
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 14:13
አንተም በልብህ፦ ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ፥ ዙፋኔንም ከእግዚአብሔር ከዋክብት በላይ ከፍ ከፍ አደርጋለሁ፥ በሰሜንም ዳርቻ በመሰብሰቢያ ተራራ ላይ እቀመጣለሁ፤
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 14:13
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 14:14
ከዳመናዎች ከፍታ በላይ ዐርጋለሁ፥ በልዑልም እመሰላለሁ አልህ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 14:14
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 14:15
ነገር ግን ወደ ሲኦል ወደ ጉድጓዱም ጥልቅ ትወርዳለህ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 14:15
Home
Bible
Plans
Videos