1
ኦሪት ዘዳግም 32:4
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
“እርሱ ዐለት፥ ሥራውም ፍጹም ነው፤ መንገዱም ሁሉ የቀና ነው፥ የታመነ አምላክ፥ ተንኮል የሌለበት፥ እርሱ ቀጥተኛና ጻድቅ ነው።
Compare
Explore ኦሪት ዘዳግም 32:4
2
ኦሪት ዘዳግም 32:39
“እኔ ራሴ እርሱ እንደሆንሁ እዩ፤ ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ እኔ እገድላለሁ፤ በሕይወትም አኖራለሁ፤ እኔ አቆስላለሁ፤ እፈውሳለሁም፤ ከእጄም የሚያስጥል ማንም የለም።
Explore ኦሪት ዘዳግም 32:39
3
ኦሪት ዘዳግም 32:3
የጌታን ስም አውጃለሁ፤ ለአምላካችን ታላቅነትን ስጡ!”
Explore ኦሪት ዘዳግም 32:3
Home
Bible
Plans
Videos