1
መጽሐፈ መዝሙር 63:1
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እግዚአብሔር ሆይ! አንተ አምላኬ ነህ፤ አንተን ለማግኘት በብርቱ እናፍቃለሁ፤ ሁለንተናዬ አንተን ይመኛል፤ ውሃ በማጣት ደርቆ እንደ ተሰነጣጠቀ መሬት ነፍሴ አንተን ተጠማች።
Compare
Explore መጽሐፈ መዝሙር 63:1
2
መጽሐፈ መዝሙር 63:3
ዘለዓለማዊው ፍቅርህ ከሕይወት እንኳ የሚሻል ስለ ሆነ አመሰግንሃለሁ።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 63:3
3
መጽሐፈ መዝሙር 63:4
በሕይወቴ ዘመን ሁሉ አመሰግንሃለሁ፤ ለጸሎትም እጆቼን ወደ አንተ እዘረጋለሁ።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 63:4
4
መጽሐፈ መዝሙር 63:2
በመቅደስህ ውስጥ አንተን ተመለከትኩ፤ ኀይልህንና ክብርህንም አየሁ።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 63:2
5
መጽሐፈ መዝሙር 63:7-8
አንተ ረዳት ስለ ሆንከኝ በጥበቃህ ሥር ተጠልዬ፥ በደስታ እዘምራለሁ። ወደ አንተ እጠጋለሁ፤ ቀኝ እጅህም ቀና አድርጎ ይደግፈኛል።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 63:7-8
6
መጽሐፈ መዝሙር 63:6
በመኝታዬም ሆኜ አስታውስሃለሁ፤ ሌሊቱንም ሁሉ የአንተን ነገር አስባለሁ።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 63:6
Home
Bible
Plans
Videos