1
ኦሪት ዘኊልቊ 33:55
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በምድሪቱ ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ሁሉ አሳዳችሁ ካላጠፋችሁ ግን ያስቀራችኋቸው ለዐይናችሁ እንደ ስንጥር ለጐናችሁም እንደ እሾኽ በመሆን ያስቸግሩአችኋል፤ በምትቀመጡባትም ምድር ዘወትር ጦርነት በማስነሣት ያስጨንቁአችኋል።
Compare
Explore ኦሪት ዘኊልቊ 33:55
Home
Bible
Plans
Videos