1
የማርቆስ ወንጌል 4:39-40
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እርሱም ነቅቶ ነፋሱን ገሠጸው፤ ባሕሩንም “ጸጥ በል!” አለው፤ ነፋሱ ተወ፤ ታላቅ ጸጥታም ሆነ። ኢየሱስም፦ “እንዲህ የምትፈሩት ለምንድን ነው? እንዴትስ እምነት የላችሁም?” አላቸው።
Compare
Explore የማርቆስ ወንጌል 4:39-40
2
የማርቆስ ወንጌል 4:41
እነርሱም በጣም ፈርተው፥ እርስ በርሳቸው “ኧረ ለመሆኑ፥ ነፋስና ባሕር እንኳ የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።
Explore የማርቆስ ወንጌል 4:41
3
የማርቆስ ወንጌል 4:38
በዚህ ጊዜ ኢየሱስ፥ በጀልባው በኋለኛው ክፍል ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ ደቀ መዛሙርቱ ቀሰቀሱትና “መምህር ሆይ! ስንጠፋ አይገድህምን?” አሉት።
Explore የማርቆስ ወንጌል 4:38
4
የማርቆስ ወንጌል 4:24
እንደገናም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ “ስለምትሰሙት ነገር ተጠንቀቁ! በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ለእናንተም ይሰፈርላችኋል፤ በይበልጥም ይጨመርላችኋል።
Explore የማርቆስ ወንጌል 4:24
5
የማርቆስ ወንጌል 4:26-27
ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “የእግዚአብሔር መንግሥት በምድር ላይ ዘር የሚዘራውን ሰው ትመስላለች። ሰውየው ሌሊት ይተኛል፤ ቀንም ይነቃል፤ እንዴት እንደ ሆነም ሳያውቅ ዘሩ ይበቅላል፤ ያድጋልም።
Explore የማርቆስ ወንጌል 4:26-27
6
የማርቆስ ወንጌል 4:23
እንግዲህ ሰሚ ጆሮ ያለው ይስማ!”
Explore የማርቆስ ወንጌል 4:23
Home
Bible
Plans
Videos