1
ኦሪት ዘሌዋውያን 6:13
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እሳቱም ሳይጠፋ በመሠዊያው ላይ ሁልጊዜ ይንደድ።
Compare
Explore ኦሪት ዘሌዋውያን 6:13
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 6:12
በመሠዊያው ላይ ያለው እሳት ሳይጠፋ ሌሊትና ቀን ዘወትር ሲነድ ይኑር፤ ካህኑም ማለዳ ማለዳ የማገዶ እንጨት ይጨምርበት፤ በእርሱ ላይ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አመቻችቶ በማኖር የአንድነት መሥዋዕቱን ስብ ያቃጥለው።
Explore ኦሪት ዘሌዋውያን 6:12
Home
Bible
Plans
Videos