1
ኦሪት ዘሌዋውያን 20:13
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
አንድ ወንድ ከሌላው ወንድ ጋር ፍትወታዊ ግንኙነት ቢያደርግ የረከሰ ሥራ ስለ ሠሩ ሁለቱም ይገደሉ፤ ለመሞታቸውም ኀላፊነቱ የራሳቸው ነው።
Compare
Explore ኦሪት ዘሌዋውያን 20:13
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 20:7
እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ሁለንተናችሁን የተቀደሰ አድርጉ፤ ቅዱሳንም ሁኑ፤
Explore ኦሪት ዘሌዋውያን 20:7
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 20:26
እኔ እግዚአብሔር ቅዱስ ስለ ሆንኩና የእኔ ትሆኑ ዘንድ እናንተን ከአሕዛብ ስለ ለየኋችሁ፥ እናንተ ለእኔ የተቀደሳችሁ ሁኑ።
Explore ኦሪት ዘሌዋውያን 20:26
4
ኦሪት ዘሌዋውያን 20:8
ኅጎቼን ጠብቁ፤ ፈጽሙአቸውም፤ እኔ እናንተን የምቀድሳችሁ አምላካችሁ ነኝ።”
Explore ኦሪት ዘሌዋውያን 20:8
Home
Bible
Plans
Videos