1
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:22
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነገር ስለ ሆነ፥ ግብረ ሰዶም አትፈጽም።
Compare
Explore ኦሪት ዘሌዋውያን 18:22
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:23
ወንድ ወይም ሴት ማንም ሰው ከእንስሳ ጋር ተኝቶ ራሱን አያርክስ፤ እንዲህ ያለው ድርጊት የተፈጥሮን ሕግና ሥርዓት የሚያበላሽ ነው።
Explore ኦሪት ዘሌዋውያን 18:23
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 18:21
የእግዚአብሔር አምላክህን ስም እንዳታሰድብ ከልጆችህ ማንኛውንም ሞሌክ ለተባለው ባዕድ አምላክ የሚቃጠል መሥዋዕት ይሆን ዘንድ አሳልፈህ አትስጥ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Explore ኦሪት ዘሌዋውያን 18:21
Home
Bible
Plans
Videos