1
መጽሐፈ ኢያሱ 3:5
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ኢያሱም ሕዝቡን፦ “እግዚአብሔር ነገ በመካከላችሁ ተአምራትን ስለሚያደርግ ራሳችሁን አንጹ” አላቸው።
Compare
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 3:5
2
መጽሐፈ ኢያሱ 3:7
እግዚአብሔርም ኢያሱን እንዲህ አለው፦ “ከሙሴ ጋር እንደ ነበርኩ ከአንተም ጋር የምሆን መሆኔን ያውቁ ዘንድ እኔ ዛሬ በእስራኤላውያን ሁሉ ፊት አንተን ከፍ፥ ከፍ ማድረግ እጀምራለሁ።
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 3:7
Home
Bible
Plans
Videos