1
መጽሐፈ ኢያሱ 23:14
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“እነሆ እኔ የምሞትበት ጊዜ ደርሶአል፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር በሰጣችሁ ተስፋ መሠረት ያደረገላችሁን መልካም ነገር ሁሉ ከእናንተ እያንዳንዱ በፍጹም ልቡና በፍጹም ነፍሱ ያውቃል፤ እርሱ ከሰጣችሁ ተስፋ አንድም ሳይቀር ሁሉም ተፈጽሞአል።
Compare
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 23:14
2
መጽሐፈ ኢያሱ 23:11
እንግዲህ አምላካችሁን እግዚአብሔርን የምትወዱ መሆን እንደሚገባችሁ በጥንቃቄ አስቡ።
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 23:11
3
መጽሐፈ ኢያሱ 23:10
አምላካችሁ እግዚአብሔር በሰጣችሁ ተስፋ መሠረት ስለ እናንተ ስለሚዋጋ ከእናንተ አንዱ ብቻውን ሆኖ ከእነርሱ ወገን አንዱን ሺህ ማባረር ይችላል፤
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 23:10
4
መጽሐፈ ኢያሱ 23:8
ይልቅስ እስከ አሁን እንዳደረጋችሁት ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር ታማኞች ሁኑ፤
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 23:8
5
መጽሐፈ ኢያሱ 23:6
ስለዚህም በኦሪት ሕግ መጽሐፍ የተጻፉትን ትእዛዞች ሁሉ ለመጠበቅ ብርቱ ጥንቃቄ አድርጉ፤ ከእነርሱም ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ ፈቀቅ አትበሉ።
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 23:6
Home
Bible
Plans
Videos