1
መጽሐፈ ኢያሱ 21:45
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በዚህም ዐይነት እግዚአብሔር ለእስራኤል ቤት የገባው ቃል ኪዳን ሁሉ ተፈጸመ እንጂ አንድም የቀረ የለም።
Compare
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 21:45
2
መጽሐፈ ኢያሱ 21:44
እግዚአብሔርም ለቀድሞ አባቶቻቸው በገባው ቃል መሠረት በአካባቢያቸው ሁሉ ሰላምን ሰጣቸው፤ በጠላቶቻቸው ላይ ብዙ ድልን አቀዳጅቶአቸው ስለ ነበረ ከጠላቶቻቸው አንድ እንኳ በፊታቸው ሊቆም አልቻለም።
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 21:44
3
መጽሐፈ ኢያሱ 21:43
ስለዚህ እግዚአብሔር ለቀድሞ አባቶቻቸው ሊሰጣቸው በመሐላ ቃል የገባላቸውን ምድር ሁሉ ለእስራኤላውያን ሰጠ። ምድሪቱንም ከወረሱ በኋላ በዚያ ተደላድለው ኖሩ፤
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 21:43
Home
Bible
Plans
Videos