1
ትንቢተ ኤርምያስ 37:17
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ዘግየት ብሎም ንጉሥ ሴዴቅያስ መልእክተኛ ልኮ አስወሰደኝና በቤተ መንግሥቱ በግል ሲያነጋግረኝ “ከእግዚአብሔር የተነገረህ የትንቢት ቃል አለን?” ብሎ ጠየቀኝ። “አዎ፥ አለ!” ብዬ ንግግሬን በመቀጠል “አንተ ለባቢሎን ንጉሥ ተላልፈህ ትሰጣለህ” አልኩት።
Compare
Explore ትንቢተ ኤርምያስ 37:17
2
ትንቢተ ኤርምያስ 37:15
እነርሱም በብርቱ ተቈጥተው ካስደበደቡኝ በኋላ የእስር ቤት እንዲሆን አድርገውት ወደነበረው ወደ ጸሐፊው ወደ ዮናታን ቤት ውስጥ አስገብተው ዘጉብኝ፤
Explore ትንቢተ ኤርምያስ 37:15
3
ትንቢተ ኤርምያስ 37:2
ሴዴቅያስም ሆነ መኳንንቱ ወይም ሕዝቡ እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ አማካይነት ለተናገረው ቃል ታዛዦች አልሆኑም።
Explore ትንቢተ ኤርምያስ 37:2
4
ትንቢተ ኤርምያስ 37:9
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘ባቢሎናውያን ተመልሰው ይሄዳሉ’ ብላችሁ ራሳችሁን አታታሉ፤ እነርሱ ተመልሰው አይሄዱም።
Explore ትንቢተ ኤርምያስ 37:9
Home
Bible
Plans
Videos