1
ትንቢተ ኤርምያስ 30:17
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ጠላቶቻችሁ ‘ጽዮን እንደ ተጣለች መቅረትዋ ነው፤ የሚጠነቀቅላትም የለም’ ቢሉም፥ እኔ ጤንነታችሁን እንደገና እመልስላችኋለሁ፤ ቊስላችሁንም እፈውሳለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Compare
Explore ትንቢተ ኤርምያስ 30:17
2
ትንቢተ ኤርምያስ 30:19
በዚያም የሚኖሩ ሕዝብ ሁሉ፥ የምስጋና መዝሙር ይዘምራሉ፤ በደስታም እልል ይላሉ፤ አበዛቸዋለሁ እንጂ ቊጥራቸው አይቀንስም፤ ክብር እንዲኖራቸው አደርጋለሁ፤ ከዚያም በኋላ አይናቁም።
Explore ትንቢተ ኤርምያስ 30:19
3
ትንቢተ ኤርምያስ 30:22
እነርሱ ሕዝቤ ይሆናሉ፤ እኔም አምላካቸው እሆናለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Explore ትንቢተ ኤርምያስ 30:22
Home
Bible
Plans
Videos