1
ትንቢተ ኤርምያስ 28:9
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ነገር ግን ስለ ሰላም የተናገረ ነቢይ ቢኖር ከእግዚአብሔር የተላከ ነቢይ መሆኑ የሚታወቀው ያ የተናገረው ትንቢት እውነት ሆኖ ሲገኝ ነው።”
Compare
Explore ትንቢተ ኤርምያስ 28:9
2
ትንቢተ ኤርምያስ 28:15-16
እኔም ይህንኑ ለሐናንያ እንዲህ ብዬ ነገርኩት፦ “ሐናንያ ሆይ! ስማ፤ አንተን እኮ እግዚአብሔር አላከህም፤ ይህንንም ሁሉ ሕዝብ ሐሰት በሆነ ነገር እንዲተማመን አድርገሃል። ስለዚህም እግዚአብሔር ‘አንተን ከምድረ ገጽ አስወግድሃለሁ ይህ ሕዝብ በእኔ በአምላካቸው ላይ እንዲያምፁ በማድረግህ ምክንያት ይህ ዓመት ከመፈጸሙ በፊት ትሞታለህ’ ይላል።”
Explore ትንቢተ ኤርምያስ 28:15-16
3
ትንቢተ ኤርምያስ 28:17
ነቢዩ ሐናንያም በዚያው ዓመት በሰባተኛው ወር ሞተ።
Explore ትንቢተ ኤርምያስ 28:17
Home
Bible
Plans
Videos