1
ትንቢተ ኢሳይያስ 64:4
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ከጥንት ጀምሮ ተስፋቸውን በእርሱ አድርገው ለሚተማመኑበት ወገኖች እነዚያን ሁሉ ድንቅ ነገሮች ያደረገ አምላክ ከአንተ በቀር አልተሰማም፤ አልታየም፤ የተረዳም የለም።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 64:4
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 64:8
ሆኖም አምላክ ሆይ! አንተ አባታችን ነህ፤ እኛ ሸክላዎች ስንሆን አንተ ሠሪአችን ነህ፤ ሁላችንም የእጅህ ሥራ ነን።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 64:8
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 64:6
እኛ ሁላችን በኃጢአት ረክሰናል፤ ጽድቃችንም እንደ አደፍ ጨርቅ ሆኖአል፤ ከኃጢአታችን ብዛት የተነሣ ደርቀው በነፋስ እንደሚረግፉ ቅጠሎች ሆነናል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 64:6
Home
Bible
Plans
Videos