1
ትንቢተ ኢሳይያስ 37:16
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“የሠራዊት ጌታ የእስራኤል አምላክ ሆይ! በኪሩቤል ላይ ዙፋን የዘረጋ አምላክ አንተ ብቻ ነህ፤ የዓለምም መንግሥታት ሁሉ አምላክ አንተ ነህ፤ ሰማይና ምድርን የፈጠርክ አንተ ነህ።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 37:16
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 37:20
እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ! አንተ ብቻ አምላክ መሆንህን የዓለም ሕዝቦች ሁሉ ያውቁ ዘንድ አሁን ከአሦራውያን እጅ በመታደግ አድነን።”
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 37:20
Home
Bible
Plans
Videos