1
ትንቢተ ኢሳይያስ 29:13
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ይህ ሕዝብ በአፉ ያከብረኛል፤ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው፤ እኔንም የሚያመልከኝ ሰው ሠራሽ ወግና ሥርዓትን እያስተማረ በከንቱ ነው።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 29:13
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 29:16
እናንተ ሁሉን ነገር ትገለባብጣላችሁ። ሸክላ ሠሪው ከሸክላው አይበልጥምን? አንድ የተሠራ ሥራ ሠሪውን “አንተ አልሠራኸኝም” ይለዋልን? ወይስ ደግሞ የሸክላ ዕቃ ሸክላ ሠሪውን “ሥራህን አታውቅም” ይለዋልን?
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 29:16
Home
Bible
Plans
Videos