1
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:13
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“በእንጨት ላይ ተሰቅሎ የሚሞት ሁሉ የተረገመ ነው” ተብሎ ስለ ተጻፈ ክርስቶስ ስለ እኛ እንደ ተረገመ ሰው ሆኖ ሕግ ከሚያስከትለው ርግማን ዋጀን።
Compare
Explore ወደ ገላትያ ሰዎች 3:13
2
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:28
ሁላችሁም በኢየሱስ ክርስቶስ አንድ ስለ ሆናችሁ በአይሁዳዊና በግሪካዊ፥ በአገልጋይና በጌታ፥ በወንድና በሴት መካከል ምንም ልዩነት የለም።
Explore ወደ ገላትያ ሰዎች 3:28
3
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:29
እንግዲህ የክርስቶስ ከሆናችሁ የአብርሃም ዘር ናችሁ፤ በተስፋውም ቃል መሠረት ወራሾች ናችሁ።
Explore ወደ ገላትያ ሰዎች 3:29
4
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:14
ይህም የሆነው እግዚአብሔር ለአብርሃም የሰጠው በረከት በኢየሱስ ክርስቶስ አማካይነት ለአሕዛብ እንዲደርስና እኛም እግዚአብሔር እሰጣችኋለሁ ያለውን መንፈስ ቅዱስን በእምነት እንድንቀበል ነው።
Explore ወደ ገላትያ ሰዎች 3:14
5
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:11
“ጻድቅ ሰው ግን በእምነት ሕይወትን ያገኛል” ተብሎ ስለ ተጻፈ ሕግን በመፈጸም ማንም ሰው በእግዚአብሔር ፊት እንደማይጸድቅ ግልጥ ነው።
Explore ወደ ገላትያ ሰዎች 3:11
Home
Bible
Plans
Videos