1
ኦሪት ዘዳግም 34:10
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እግዚአብሔር ፊት ለፊት ያነጋገረው እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ በእስራኤል ከቶ ተነሥቶ አያውቅም፤
Compare
Explore ኦሪት ዘዳግም 34:10
2
ኦሪት ዘዳግም 34:9
ሙሴ የእርሱ ተተኪ እንዲሆን እጆቹን በመጫን ሹሞት ስለ ነበር የነዌ ልጅ ኢያሱ በጥበብ የተሞላ ሆነ፤ የእስራኤልም ሕዝብ ለኢያሱ ታዘዘለት፤ እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት የሰጣቸውንም ትእዛዝ ጠበቁ።
Explore ኦሪት ዘዳግም 34:9
3
ኦሪት ዘዳግም 34:7
ሙሴም በሞተ ጊዜ ዕድሜው መቶ ኻያ ዓመት ነበር፤ ነገር ግን ዐይኑ ያልፈዘዘና ጒልበቱም ያልደከመ ገና ብርቱ ሰው ነበር።
Explore ኦሪት ዘዳግም 34:7
Home
Bible
Plans
Videos