1
ኦሪት ዘዳግም 32:4
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“እርሱ ምሽጋችን ነው፤ ሥራዎቹም ፍጹሞች ናቸው፤ መንገዶቹም ሁሉ የቀኑ ናቸው፤ የማይሳሳት ታማኝ አምላክ፥ እርሱም ቀጥተኛና እውነተኛ ነው።
Compare
Explore ኦሪት ዘዳግም 32:4
2
ኦሪት ዘዳግም 32:39
“አምላክ እኔ ብቻ መሆኔን ዕወቁ፤ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ የምገድልም፥ ሕይወትንም የምሰጥ እኔ ነኝ፤ አቈስላለሁ፤ እፈውሳለሁም ከእጄ ማንም ሊያድን አይችልም
Explore ኦሪት ዘዳግም 32:39
3
ኦሪት ዘዳግም 32:3
የእግዚአብሔርን ስም ዐውጃለሁ፤ የአምላካችንን ታላቅነት ተናገሩ።
Explore ኦሪት ዘዳግም 32:3
Home
Bible
Plans
Videos