1
ኦሪት ዘዳግም 26:19
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ይህን ብታደርግ ከፈጠራቸው ሕዝቦች ሁሉ በላይ በምስጋና፥ በስም፥ በክብርም ከፍ ሊያደርግህና በሰጠውም ተስፋ መሠረት ለእርሱ የተለየህ ሕዝብ እንደሚያደርግህ ነግሮሃል።”
Compare
Explore ኦሪት ዘዳግም 26:19
2
ኦሪት ዘዳግም 26:18
ስለዚህም እግዚአብሔር በሰጠህ ተስፋ መሠረት እነሆ፥ ዛሬ ለእርሱ የተለየህ ውድ ሕዝብ አድርጎ ተቀብሎሃል፤ ትእዛዞቹንም ሁሉ እንድትፈጽም ያዝሃል፤
Explore ኦሪት ዘዳግም 26:18
Home
Bible
Plans
Videos