1
ኦሪት ዘዳግም 20:4
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እግዚአብሔር አምላካችሁ ከእናንተ ጋር ስለሚሄድ ድልን ያጐናጽፋችኋል።’
Compare
Explore ኦሪት ዘዳግም 20:4
2
ኦሪት ዘዳግም 20:1
“ጠላቶችህን ለመውጋት ስትዘምት፥ ሠረገሎችንና ፈረሶችን፥ ከአንተ የሚበልጥም ሠራዊት ባየህ ጊዜ ከግብጽ ምድር ያወጣህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ስለ ሆነ አትፍራቸው፤
Explore ኦሪት ዘዳግም 20:1
3
ኦሪት ዘዳግም 20:3
‘የእስራኤል ሰዎች ሆይ! አድምጡ! እነሆ፥ ዛሬ ወደ ጦርነት መሄዳችሁ ነው፤ ከጠላቶቻችሁ የተነሣ አትፍሩ! ወኔአችሁ አይቀዝቅዝ፤ አትሸበሩም!
Explore ኦሪት ዘዳግም 20:3
Home
Bible
Plans
Videos