1
ትንቢተ አሞጽ 4:13
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ተራራዎችን የሠራ፥ ነፋሶችን የፈጠረ፥ ያሰበውን ነገር ለሰው የሚገልጥ፥ የቀኑን ብርሃን ወደ ጨለማ የሚለውጥ፥ በምድር ከፍታዎች ላይ የሚራመድ፥ ስሙ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነው።
Compare
Explore ትንቢተ አሞጽ 4:13
2
ትንቢተ አሞጽ 4:12
የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! እነሆ እኔም እንደዚሁ አደርግባችኋለሁ፤ ስለዚህ ይህን ስለማደርግባችሁ ከእኔ ከአምላካችሁ ጋር በፍርድ ለመገናኘት ተዘጋጁ!”
Explore ትንቢተ አሞጽ 4:12
3
ትንቢተ አሞጽ 4:6
“በአፋችሁ የምትቀምሱት እህል አሳጥቼ በከተሞቻችሁ ሁሉ ችጋር ለቅቄባችኋለሁ፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም።
Explore ትንቢተ አሞጽ 4:6
Home
Bible
Plans
Videos