1
የሐዋርያት ሥራ 19:6
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ጳውሎስ እጁን በጫነባቸውም ጊዜ መንፈስ ቅዱስ በእነርሱ ላይ ወረደና በሌላ ቋንቋዎች ተናገሩ፤ ትንቢትንም መናገር ጀመሩ።
Compare
Explore የሐዋርያት ሥራ 19:6
2
የሐዋርያት ሥራ 19:11-12
እግዚአብሔር በጣም አስደናቂ የሆኑ ተአምራትን በጳውሎስ እጅ ያደርግ ነበር። በዚህም ምክንያት የጳውሎስን አካል የነካውን ልብስና መሐረብ እየወሰዱ በሽተኞቹን ሲያስነኩአቸው ከበሽታቸው ይፈወሱ ነበር፤ ርኩሳን መናፍስትም ይወጡላቸው ነበር።
Explore የሐዋርያት ሥራ 19:11-12
3
የሐዋርያት ሥራ 19:15
ነገር ግን ርኩሱ መንፈስ “ኢየሱስን ዐውቃለሁ! ጳውሎስንም ዐውቃለሁ! ኧረ እናንተ እነማን ናችሁ?” አላቸው።
Explore የሐዋርያት ሥራ 19:15
Home
Bible
Plans
Videos