1
2 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:5
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በእምነታችሁ የጸናችሁ መሆናችሁን ለማረጋገጥ ራሳችሁን መርምሩ፤ ራሳችሁን ፈትኑ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በውስጣችሁ መሆኑን አልተገነዘባችሁምን? አለበለዚያ በፈተና ወድቃችኋል ማለት ነው፤
Compare
Explore 2 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:5
2
2 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:14
የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ፥ የእግዚአብሔር ፍቅር፥ የመንፈስ ቅዱስ ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን።
Explore 2 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:14
3
2 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:11
በተረፈውስ ወንድሞቼ ሆይ! ደኅና ሁኑ! አኗኗራችሁን አስተካክሉ፤ ምክሬን ተከተሉ፤ እርስ በእርሳችሁ ተስማሙ፤ በሰላምም ኑሩ፤ የፍቅርና የሰላም አምላክ ከእናንተ ጋር ይሆናል።
Explore 2 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13:11
Home
Bible
Plans
Videos