1
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:19-20
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ሰውነታችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁትና በውስጣችሁም የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ መሆኑን ታውቁ የለምን? እንግዲህ እናንተ የእግዚአብሔር ናችሁ እንጂ የራሳችሁ አይደላችሁም። እርሱ በዋጋ ገዝቶአችኋል፤ ስለዚህ በሰውነታችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።
Compare
Explore 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:19-20
2
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:9-10
ዐመፀኞች የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደማይወርሱ ታውቁ የለምን? በዚህ ነገር አትታለሉ፤ ሴሰኞች፥ ወይም ጣዖት አምላኪዎች፥ ወይም አመንዝራዎች፥ ወይም ግብረ ሰዶም የሚፈጽሙ፥ ወይም ሌቦች፥ ወይም ስግብግቦች፥ ወይም ሰካራሞች፥ ወይም የሰው ስም አጥፊዎች፥ ወይም ቀማኞች የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።
Explore 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:9-10
3
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:18
ስለዚህ ከዝሙት ራቁ፤ ሰው የሚያደርገው ሌላው ኃጢአት ሁሉ ከሰውነቱ ውጪ የሚደረግ ነው፤ ዝሙትን የሚፈጽም ሰው ግን በገዛ ሰውነቱ ላይ ኃጢአት ይሠራል፤
Explore 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:18
4
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:12
“ሁሉ ነገር ተፈቅዶልኛል፤” ግን ሁሉም ነገር ይጠቅመኛል ማለት አይደለም፤ ሁሉም ነገር ተፈቅዶልኛል፤ ይሁን እንጂ ለማናቸውም ነገር ባሪያ ሆኜ አልገዛም፤
Explore 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:12
5
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:14
እግዚአብሔር ጌታ ኢየሱስን ከሞት አስነሥቶታል፤ እኛንም በኀይሉ ከሞት ያስነሣል።
Explore 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:14
Home
Bible
Plans
Videos