1
መዝሙር 53:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ሞኝ በልቡ፣ “እግዚአብሔር የለም” ይላል። ብልሹዎች ናቸው፤ ተግባራቸውም ጸያፍ ነው፤ በጎ ነገር የሚሠራ አንድ እንኳን የለም።
Compare
Explore መዝሙር 53:1
2
መዝሙር 53:2
የሚያስተውል፣ እግዚአብሔርን የሚፈልግ እንዳለ ለማየት፣ እግዚአብሔር ከሰማይ ወደ ሰው ልጆች ተመለከተ።
Explore መዝሙር 53:2
3
መዝሙር 53:3
ሁሉም ወደ ሌላ ዘወር አሉ፤ በአንድነትም ተበላሹ፤ መልካም የሚያደርግ የለም፤ አንድ እንኳ።
Explore መዝሙር 53:3
Home
Bible
Plans
Videos