1
ዘኍልቍ 7:89
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋራ ለመነጋገር ወደ መገናኛው ድንኳን በገባ ጊዜ ከምስክሩ ታቦት መክደኛ በላይ በሁለቱ ኪሩቤል መካከል ድምፅ ሲናገረው ሰማ፤ አነጋገረውም።
Compare
Explore ዘኍልቍ 7:89