1
ዘኍልቍ 23:19
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ይዋሽ ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም፤ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም፤ ተናግሮ አያደርገውምን? ተስፋ ሰጥቶስ አይፈጽመውምን?
Compare
Explore ዘኍልቍ 23:19
2
ዘኍልቍ 23:23
በያዕቆብ ላይ የሚሠራ አስማት የለም፤ በእስራኤልም ላይ የሚሠራ ሟርት አይኖርም፤ ለያዕቆብና ለእስራኤል፣ ‘እግዚአብሔር ያደረገውን እዩ!’ ይባልላቸዋል።
Explore ዘኍልቍ 23:23
3
ዘኍልቍ 23:20
እባርክ ዘንድ ትእዛዝ ተቀብያለሁ፤ እርሱ ባርኳል፤ እኔም ልለውጠው አልችልም።
Explore ዘኍልቍ 23:20
Home
Bible
Plans
Videos