1
መሳፍንት 21:25
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
በዚያ ዘመን በእስራኤል ንጉሥ አልነበረም፤ እያንዳንዱም ሰው መልካም መስሎ የታየውን ያደርግ ነበር።
Compare
Explore መሳፍንት 21:25
2
መሳፍንት 21:1
እስራኤላውያን በምጽጳ፣ “ከእኛ አንድም ሰው ሴት ልጁን በጋብቻ ለብንያማውያን መዳር የለበትም” በማለት ተማምለው ነበር።
Explore መሳፍንት 21:1