1
ሕዝቅኤል 21:27
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ባድማ! ባድማ! ባድማ አደርጋታለሁ፤ የሚገባው ባለመብት እስከሚመጣ ድረስ እንደ ቀድሞው አትሆንም፤ ለርሱም ደግሞ እሰጣታለሁ።” ’
Compare
Explore ሕዝቅኤል 21:27
2
ሕዝቅኤል 21:26
ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ጥምጥምህን አውልቅ፤ ዘውድህን ጣል፤ እንደ ከዚህ በፊቱ አይሆንም፤ ዝቅ ያለው ከፍ ይላል፤ ከፍ ያለውም ዝቅ ይላል።
Explore ሕዝቅኤል 21:26
Home
Bible
Plans
Videos