የ 49 ሳምንት እቅድናሙና

In today’s readings, do you notice a promise to trust, a command to obey, a truth to embrace, a warning to heed, or an encouragement to rest in?
What do you learn about God, about yourself, or about the world?
Is there one verse or thought that stands out to you today? Talk to God about it.
What do you learn about God, about yourself, or about the world?
Is there one verse or thought that stands out to you today? Talk to God about it.
ቅዱሳት መጻሕፍት
ስለዚህ እቅድ

ከእግዚአብሔር ጋር ያሎትን ግንኙነት ወደ ሚቀጥለው ደረጃ ማሸጋገር ይፈልጋሉ? ይህን የ 49 ሳምንት እቅድ ይከተሉ! ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እቅድ ሙሉውን መጽሐፍ ብሉይ ኪዳን እና ሐዲስ ኪዳንን በየእለቱ በማንበብ ይዘልቃል። የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትን በቅደም ተከተላዊ መንገድ የሚያጠኑ ሲሆን ከብሉይ ኪዳንም የተመረጡ ተቀራራቢ ክፍሎችን በማንበብ መጽሐፍ ቅዱስ እንደ አጠቃላይ እንዴት ወደ ኢየሱስ እንደሚጠቁም ይረዳሉ። በየሰባት ቀኑ እረፍት በመውሰድ የተማሩት ትምህርት ላይ የተለያዩ ሃሳብ እንዲሰጡ እድል ይሰጣል.
More
ይህንን እቅድ ያቀረቡልንን ላይፍ ቸርች እናመሰግናለን። ለተጨማሪ መረጃ እባክዎ ይህንን ድህረ ገፅ ይጎብኙ፡ www.life.church