የማርቆስ ወንጌል 16:4-5

የማርቆስ ወንጌል 16:4-5 አማ54

ድንጋዩ እጅግ ትልቅ ነበርና፤ አሻቅበውም አይተው ድንጋዩ ተንከባሎ እንደ ነበር ተመለከቱ። ወደ መቃብሩም ገብተው ነጭ ልብስ የተጎናጸፈ ጎልማሳ በቀኝ በኩል ተቀምጦ አዩና ደነገጡ።

Gratis leesplanne en oordenkings oor የማርቆስ ወንጌል 16:4-5