የማቴዎስ ወንጌል 7:15-16

የማቴዎስ ወንጌል 7:15-16 አማ05

“የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ፥ በውስጣቸው ግን እንደ ነጣቂ ተኲላዎች ከሆኑት ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ፤ እነርሱንም የምታውቁአቸው በሥራቸው ፍሬ ነው። ከእሾኽ ቊጥቋጦ የወይን ፍሬ፥ ከኮሸሽላስ የበለስ ፍሬ ይለቀማልን?

Gratis leesplanne en oordenkings oor የማቴዎስ ወንጌል 7:15-16