1
የማርቆስ ወንጌል 9:23
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ኢየሱስም፦ ቢቻልህ ትላለህ፤ ለሚያምን ሁሉ ይቻላል አለው።
ஒப்பீடு
የማርቆስ ወንጌል 9:23 ஆராயுங்கள்
2
የማርቆስ ወንጌል 9:24
ወዲያውም የብላቴናው አባት ጮኾ፦ አምናለሁ፤ አለማመኔን እርዳው አለ።
የማርቆስ ወንጌል 9:24 ஆராயுங்கள்
3
የማርቆስ ወንጌል 9:28-29
ወደ ቤትም ከገባ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ፦ እኛ ልናወጣው ያልቻልን ስለ ምንድር ነው? ብለው ብቻውን ጠየቁት። ይህ ወገን በጸሎትና በጦም ካልሆነ በምንም ሊወጣ አይችልም አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 9:28-29 ஆராயுங்கள்
4
የማርቆስ ወንጌል 9:50
ጨው መልካም ነው፤ ጨው ግን አልጫ ቢሆን በምን ታጣፍጡታላችሁ? በነፍሳችሁ ጨው ይኑርባችሁ፥ እርስ በርሳችሁም ተስማሙ።
የማርቆስ ወንጌል 9:50 ஆராயுங்கள்
5
የማርቆስ ወንጌል 9:37
እንደዚህ ካሉ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን እንጂ እኔን አይቀበልም አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 9:37 ஆராயுங்கள்
6
የማርቆስ ወንጌል 9:41
የክርስቶስ ስለ ሆናችሁ በስሜ ጽዋ ውኃ የሚያጠጣችሁ ሁሉ፥ ዋጋው እንዳይጠፋበት እውነት እላችኋለሁ።
የማርቆስ ወንጌል 9:41 ஆராயுங்கள்
7
የማርቆስ ወንጌል 9:42
በእኔም ከሚያምኑት ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ ትልቅ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለው ነበር።
የማርቆስ ወንጌል 9:42 ஆராயுங்கள்
8
የማርቆስ ወንጌል 9:47-48
ዓይንህ ብታሰናክልህ አውጣት፤ ሁለት ዓይን ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነመ እሳት ከመጣል አንዲት ዓይን ኖራህ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት ይሻልሃል።
የማርቆስ ወንጌል 9:47-48 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்