1
የሉቃስ ወንጌል 6:38
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ስጡ ይሰጣችሁማል፤ በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ተመልሶ ይሰፈርላችኋልና፥ የተጨቈነና የተነቀነቀ የተትረፈረፈም መልካም መስፈሪያ በእቅፋችሁ ይሰጣችኋል።
ஒப்பீடு
የሉቃስ ወንጌል 6:38 ஆராயுங்கள்
2
የሉቃስ ወንጌል 6:45
በልብ ሞልቶ ከተረፈው አፉ ይናገራልና መልካም ሰው ከልብ መልካም መዝገብ መልካሙን ያወጣል፥ ክፉ ሰውም ከልብ ክፉ መዝገብ ክፉውን ያወጣል።
የሉቃስ ወንጌል 6:45 ஆராயுங்கள்
3
የሉቃስ ወንጌል 6:35
ነገር ግን ጠላቶቻችሁን ውደዱ፤ መልካም አድርጉ፤ ምንም ተስፋ ሳታደርጉም አበድሩ፥ ዋጋችሁም ታላቅ ይሆናል፥ የልዑልም ልጆች ትሆናላችሁ፥ እርሱ ለማያመሰግኑ ለክፉዎችም ቸር ነውና።
የሉቃስ ወንጌል 6:35 ஆராயுங்கள்
4
የሉቃስ ወንጌል 6:36
አባታችሁ ርኅሩኅ እንደ ሆነ ርኅሩኆች ሁኑ።
የሉቃስ ወንጌል 6:36 ஆராயுங்கள்
5
የሉቃስ ወንጌል 6:37
አትፍረዱ አይፈረድባችሁምም፤ አትኰንኑ አትኰነኑምም። ይቅር በሉ ይቅርም ትባላላችሁ።
የሉቃስ ወንጌል 6:37 ஆராயுங்கள்
6
የሉቃስ ወንጌል 6:27-28
ነገር ግን ለእናንተ ለምትሰሙ እላችኋለሁ፥ ጠላቶቻችሁን ውደዱ፥ ለሚጠሉአችሁ መልካም አድርጉ፥ የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ።
የሉቃስ ወንጌል 6:27-28 ஆராயுங்கள்
7
የሉቃስ ወንጌል 6:31
ሰዎችም ሊያደርጉላችሁ እንደምትወዱ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላቸው።
የሉቃስ ወንጌል 6:31 ஆராயுங்கள்
8
የሉቃስ ወንጌል 6:29-30
ጕንጭህን ለሚመታህ ደግሞ ሁለተኛውን ስጠው፥ መጐናጸፊያህንም ለሚወስድ እጀ ጠባብህን ደግሞ አትከልክለው። ለሚለምንህ ሁሉ ስጥ፥ ገንዘብህንም የሚወስድ እንዲመልስ አትጠይቀው።
የሉቃስ ወንጌል 6:29-30 ஆராயுங்கள்
9
የሉቃስ ወንጌል 6:43
ክፉ ፍሬ የሚያደርግ መልካም ዛፍ የለምና፥ እንዲሁም መልካም ፍሬ የሚያደርግ ክፉ ዛፍ የለም።
የሉቃስ ወንጌል 6:43 ஆராயுங்கள்
10
የሉቃስ ወንጌል 6:44
ዛፍ ሁሉ ከፍሬው ይታወቃልና፤ ከእሾህ በለስ አይለቅሙም፥ ከአጣጥ ቍጥቋጦም ወይን አይቈርጡም።
የሉቃስ ወንጌል 6:44 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்