1
ኦሪት ዘፍጥረት 32:28
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
አለውም፦ ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ አይባል፤ ከእግዚአብሔር ከሰውም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና።
ஒப்பீடு
ኦሪት ዘፍጥረት 32:28 ஆராயுங்கள்
2
ኦሪት ዘፍጥረት 32:26
እንዲህም አለው፦ ሊነጋ አቀላልቶአልና ልቀቀኝ። እርሱም፦ ካልባረክኸኝ አልለቅቅህም አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:26 ஆராயுங்கள்
3
ኦሪት ዘፍጥረት 32:24
ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:24 ஆராயுங்கள்
4
ኦሪት ዘፍጥረት 32:30
ያዕቆብም፦ እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ ሰውነቴም ድና ቀረች ሲል የዚያን ቦታ ስም ዽኒኤል ብሎ ጠራው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:30 ஆராயுங்கள்
5
ኦሪት ዘፍጥረት 32:25
እንዳላሸነፈውም ባየ ጊዜ የጭኑ ሹልዳ ሲታገለው ደነዘዘ።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:25 ஆராயுங்கள்
6
ኦሪት ዘፍጥረት 32:27
እንዲህም አለው፦ ስምህ ማን ነው? እርሱም፦ ያዕቆብ ነኝ አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:27 ஆராயுங்கள்
7
ኦሪት ዘፍጥረት 32:29
ያዕቆብም፦ ስምህን ንገረኝ ብሎ ጠየቀው። እርሱም፦ ስሜን ለምን ትጠይቃለህ? አለው። በዚያም ስፍራ ባረከው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:29 ஆராயுங்கள்
8
ኦሪት ዘፍጥረት 32:10
ለባሪያህ ከሠራኸው ከምሕረትህን ከእውነትህም ሁሉ ትንሽ ስ ስንኳ የማይገባኝ ነኝ፤ በትሬን ብቻ ይዤ ይህን ዮርዳኖስን ተሻግሬ ነበርና አሁን ግን የሁለት ክፍል ሠራዊት ሆንሁ።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:10 ஆராயுங்கள்
9
ኦሪት ዘፍጥረት 32:32
ስለዚህም የእስራኤል ልጆች እስከ ዛሬ ድረስ የወርችን ሹልዳ አይበሉም፤ የያዕቆብን ጭን ይዞ የወርችን ሹልዳ አደንዝዞአልን።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:32 ஆராயுங்கள்
10
ኦሪት ዘፍጥረት 32:9
ያዕቆብም አለ፦ የአባቴ የአብርሃም አምላክ ሆይ፦ ወደ ምድርህ ወደ ተወለድህበትም ስፍራ ተመለስ በጎነትንም አደርግልሃለሁ ያልኸኝ እግዚአብሔር ሆይ
ኦሪት ዘፍጥረት 32:9 ஆராயுங்கள்
11
ኦሪት ዘፍጥረት 32:11
ከወንድሜ ከዔሳው እጅ አድነኝ፤ መጥቶ እንዳያጠፋኝ እናቶችንም ከልጆች ጋር እንዳያጠፋ እኔ እፈራዋለሁና።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:11 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்