1
ኦሪት ዘጸአት 1:17
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
አዋላጆች ግን እግዚአብሔርን ፈሩ፤ የግብፅ ንጉሥም እንዳዘዛቸው አላደረጉም፤ ወንዶቹን ሕፃናትንም አዳኑአቸው።
ஒப்பீடு
ኦሪት ዘጸአት 1:17 ஆராயுங்கள்
2
ኦሪት ዘጸአት 1:12
ነገር ግን እንዳስጨነቁአቸው መጠን እንዲሁ በዙ፤ እጅግም ጸኑ፤ ከእስራኤልም ልጆች የተነሣ ተጸይፈዋቸው ነበር።
ኦሪት ዘጸአት 1:12 ஆராயுங்கள்
3
ኦሪት ዘጸአት 1:21
እንዲህም ሆነ፤ አዋላጆች እግዚአብሔርን ስለ ፈሩ ቤተሰብን ሰጣቸው።
ኦሪት ዘጸአት 1:21 ஆராயுங்கள்
4
ኦሪት ዘጸአት 1:8
በግብም ዮሴፍን ያላወቀ አዲስ ንጉሥ ተነሣ።
ኦሪት ዘጸአት 1:8 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்