1
ኦሪት ዘፍጥረት 32:28
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
አለውም፥ “ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ አይባል፤ ከእግዚአብሔርና ከሰው ጋር ታግለህ በርትተሃልና።”
ஒப்பீடு
ኦሪት ዘፍጥረት 32:28 ஆராயுங்கள்
2
ኦሪት ዘፍጥረት 32:26
እንዲህም አለው፥ “ሊነጋ ጎሕ ቀድዶአልና ልቀቀኝ።” እርሱም “ከአልባረክኸኝ አልለቅህም” አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:26 ஆராயுங்கள்
3
ኦሪት ዘፍጥረት 32:24
ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ፤ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:24 ஆராயுங்கள்
4
ኦሪት ዘፍጥረት 32:30
በዚያም ስፍራ ባረከው። ያዕቆብም፥ “እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፤ ሰውነቴም ዳነች” ሲል የዚያን ቦታ ስም “ራእየ እግዚአብሔር” ብሎ ጠራው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:30 ஆராயுங்கள்
5
ኦሪት ዘፍጥረት 32:25
እንዳላሸነፈውም ባየ ጊዜ የጭኑን ሹልዳ ያዘው፤ የያዕቆብም የጭኑ ሹልዳ ሲታገለው ደነዘዘ።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:25 ஆராயுங்கள்
6
ኦሪት ዘፍጥረት 32:27
እንዲህም አለው፥ “ስምህ ማን ነው?” እርሱም፥ “ያዕቆብ ነኝ” አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:27 ஆராயுங்கள்
7
ኦሪት ዘፍጥረት 32:29
ያዕቆብም፥ “ስምህን ንገረኝ” ብሎ ጠየቀው። እርሱም፥ “ስሜን ለምን ትጠይቃለህ? ድንቅ ነውና” አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:29 ஆராயுங்கள்
8
ኦሪት ዘፍጥረት 32:10
ለባሪያህ በአደረግኸው በምሕረትህና በእውነትህም ሁሉ በጎውን አድርግልኝ፤ በትሬን ብቻ ይዤ ይህን ዮርዳኖስን ተሻግሬ ነበርና፥ አሁን ግን የሁለት ክፍል ሠራዊት ሆንሁ።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:10 ஆராயுங்கள்
9
ኦሪት ዘፍጥረት 32:32
ስለዚህም የእስራኤል ልጆች እስከ ዛሬ ድረስ የወርችን ሹልዳ አይበሉም፤ የያዕቆብን ጭን ይዞ የወርቹን ሹልዳ አደንዝዞአልና።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:32 ஆராயுங்கள்
10
ኦሪት ዘፍጥረት 32:9
ያዕቆብም አለ፥ “የአባቴ የአብርሃም አምላክ ሆይ፥ የአባቴ የይስሐቅ አምላክ ሆይ፥ ‘ወደ ምድርህ ወደ ተወለድህበትም ስፍራ ተመለስ፤ በጎነትንም አደርግልሃለሁ’ ያልኸኝ እግዚአብሔር ሆይ፥
ኦሪት ዘፍጥረት 32:9 ஆராயுங்கள்
11
ኦሪት ዘፍጥረት 32:11
አቤቱ ከወንድሜ ከዔሳው እጅ አድነኝ፤ መጥቶ እንዳያጠፋኝ፥ እናትን ከልጆችዋ ጋር እንዳያጠፋ እኔ እፈራዋለሁና።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:11 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்