1
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:16
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ስለዚህ ይህ ለፈለገ ወይም ለሮጠ አይደለም፤ ነገር ግን ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው።
ஒப்பீடு
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:16 ஆராயுங்கள்
2
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:15
ሙሴን “የምምረውን እምረዋለሁ፥ ለምራራለትም እራራለታለሁ” ብሎታልና።
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:15 ஆராயுங்கள்
3
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:20
ነገር ግን፥ ሰው ሆይ! ለእግዚአብሔር መልስ የምትሰጥ አንተ ማን ነህ? የተሠራ ነገር የሠራውን “ለምን እንዲህ አድርገህ ሠራኸኝ?” ይለዋልን?
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:20 ஆராயுங்கள்
4
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:18
እንግዲህ የፈለገውን ይምረዋል የፈለገውንም እልከኛ ያደርገዋል።
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:18 ஆராயுங்கள்
5
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:21
ወይም ሸክላ ሠሪ ከአንድ ዓይነት ጭቃ አንዱን ዕቃ ለክብር፥ አንዱን ደግሞ ለውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ መብት የለውምን?
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:21 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்