1
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:25
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን። እንግዲያስ እኔ ራሴ በአእምሮዬ ለእግዚአብሔር ሕግ ባርያ ስሆን፥ በሥጋዬ ግን ለኃጢአት ሕግ ባርያ ነኝ።
ஒப்பீடு
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:25 ஆராயுங்கள்
2
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:18
በእኔ ማለትም በሥጋዬ ምንም መልካም ነገር እንደማይኖር አውቃለሁና፤ መልካምን የማድረግ ፍላጎት ቢኖረኝም ነገር ግን ልፈፅመው አልችልም።
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:18 ஆராயுங்கள்
3
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:19
ማድረግ የምፈልገውን መልካም ነገር አላደርግም፥ ነገር ግን ማድረግ የማልፈልገውን ክፉ ነገር አደርጋለሁና።
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:19 ஆராயுங்கள்
4
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:20
የማልፈልገውን ነገር የማደርግ ከሆነ፥ ያን የማደርገው እኔ ሳልሆን በእኔ ውስጥ የሚያድረው ኃጢአት ነው።
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:20 ஆராயுங்கள்
5
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:21-22
ስለዚህ መልካም ነገርን ማድረግ ስፈልግ ክፋት ወደ እኔ ይቀርባል፤ ይኸውም ሕግ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። በውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለኛልና፥
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:21-22 ஆராயுங்கள்
6
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:16
እንግዲህ የማልፈልገውን ነገር የማደርግ ከሆነ ሕግ ትክክል ነው እላለሁ።
ወደ ሮሜ ሰዎች 7:16 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்