1
የማቴዎስ ወንጌል 26:41
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉ፥ ጸልዩም፤ መንፈስ በእርግጥ ዝግጁ ነው፤ ሥጋ ግን ደካማ ነው።”
ஒப்பீடு
የማቴዎስ ወንጌል 26:41 ஆராயுங்கள்
2
የማቴዎስ ወንጌል 26:38
“ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዝናለች፤ እዚህ ቆዩ፤ ከእኔም ጋር ትጉ” አላቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 26:38 ஆராயுங்கள்
3
የማቴዎስ ወንጌል 26:39
ወደ ፊት ጥቂት እልፍ ብሎ በፊቱ ተደፋና እንዲህ ሲል ጸለየ “አባቴ! የሚቻል ከሆነ፥ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ፤ ነገር ግን እንደ አንተ ፈቃድ እንጂ እንደ እኔ አይሁን።”
የማቴዎስ ወንጌል 26:39 ஆராயுங்கள்
4
የማቴዎስ ወንጌል 26:28
ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈስ የኪዳን ደሜ ይህ ነው።
የማቴዎስ ወንጌል 26:28 ஆராயுங்கள்
5
የማቴዎስ ወንጌል 26:26
ሲበሉም ሳሉ ኢየሱስ ኅብስትን አንሥቶ ባረከ፤ ቆርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና “እንካችሁ፥ ብሉ፤ ይህ ሥጋዬ ነው” አለ።
የማቴዎስ ወንጌል 26:26 ஆராயுங்கள்
6
የማቴዎስ ወንጌል 26:27
ጽዋውንም አንሥቶ አመስግኖ ሰጣቸው፤ እንዲህ ብሎ ሰጣቸው “ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ፤
የማቴዎስ ወንጌል 26:27 ஆராயுங்கள்
7
የማቴዎስ ወንጌል 26:40
ወደ ደቀ መዛሙርቱም በመጣ ጊዜ ተኝተው አገኛቸው፤ ጴጥሮስንም እንዲህ አለው፦ “ከእኔ ጋር አንዲት ሰዓት እንኳ መትጋት አልቻላችሁምን?
የማቴዎስ ወንጌል 26:40 ஆராயுங்கள்
8
የማቴዎስ ወንጌል 26:29
በአባቴ መንግሥት አዲሱን ከእናንተ ጋር እስከምጠጣበት እስከዚያ ቀን ድረስ ከዛሬ ጀምሬ ከዚህ ወይን አልጠጣም እላችኋለሁ።”
የማቴዎስ ወንጌል 26:29 ஆராயுங்கள்
9
የማቴዎስ ወንጌል 26:75
ጴጥሮስም “ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ብሎ የተናገረውን የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው፤ ወደ ውጭም ወጥቶ ምርር ብሎ አለቀሰ።
የማቴዎስ ወንጌል 26:75 ஆராயுங்கள்
10
የማቴዎስ ወንጌል 26:46
ተነሡ፥ እንሂድ፤ እነሆ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል።”
የማቴዎስ ወንጌል 26:46 ஆராயுங்கள்
11
የማቴዎስ ወንጌል 26:52
በዚያን ጊዜ ኢየሱስ እንዲህ አለው “ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ፤ ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና።
የማቴዎስ ወንጌል 26:52 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்