1
የማቴዎስ ወንጌል 18:20
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው አለሁና።”
ஒப்பீடு
የማቴዎስ ወንጌል 18:20 ஆராயுங்கள்
2
የማቴዎስ ወንጌል 18:19
ደግሞም እውነት እላችኋለሁ፥ ከእናንተ ሁለቱ በምድር ላይ በሚለምኑት በማንኛውም ነገር ሁሉ ቢስማሙ፥ በሰማያት ባለው አባቴ ይደረግላቸዋል።
የማቴዎስ ወንጌል 18:19 ஆராயுங்கள்
3
የማቴዎስ ወንጌል 18:2-3
ሕፃን ልጅ ጠርቶ በመካከላቸው አቆመው፤ እንዲህም አለ “እውነት እላችኋለሁ፥ ካልተመለሳችሁና እንደ ሕፃናት ካልሆናችሁ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።
የማቴዎስ ወንጌል 18:2-3 ஆராயுங்கள்
4
የማቴዎስ ወንጌል 18:4
እንደዚህ ሕፃን ትሑት የሆነ ሁሉ፥ በመንግሥተ ሰማያት የሚበልጠው እርሱ ነው።
የማቴዎስ ወንጌል 18:4 ஆராயுங்கள்
5
የማቴዎስ ወንጌል 18:5
“እንደዚህ ሕፃን ያለውን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤
የማቴዎስ ወንጌል 18:5 ஆராயுங்கள்
6
የማቴዎስ ወንጌል 18:18
እውነት እላችኋለሁ፥ በምድር የምታስሩት ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆናል፤ በምድር የምትፈቱትም ሁሉ በሰማይ የተፈታ ይሆናል።
የማቴዎስ ወንጌል 18:18 ஆராயுங்கள்
7
የማቴዎስ ወንጌል 18:35
ከእናንተም እያንዳንዱ ወንድሙን ከልቡ ይቅር ካላለ፥ የሰማዩ አባቴ ደግሞ እንዲሁ ያደርግባችኋል።”
የማቴዎስ ወንጌል 18:35 ஆராயுங்கள்
8
የማቴዎስ ወንጌል 18:6
በእኔ ከሚያምኑ ከእነዚህ ታናናሾች አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ፥ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር ቢሰጥም ይሻለዋል።
የማቴዎስ ወንጌል 18:6 ஆராயுங்கள்
9
የማቴዎስ ወንጌል 18:12
“ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው መቶ በጎች ቢኖሩት ከእነርሱም አንዱ ቢጠፋ፥ ዘጠና ዘጠኙን በተራራ ላይ ትቶ የጠፋውን ሊፈልግ አይሄድምን?
የማቴዎስ ወንጌል 18:12 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்