1
ኦሪት ዘፀአት 39:43
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ሙሴም ሥራውን ሁሉ አየ፤ እነሆም፥ አድርገውት ነበር፤ እግዚአብሔር እንዳዘዘው እንዲሁ አድርገውት ነበር፤ ሙሴም ባረካቸው።
Krahaso
Eksploroni ኦሪት ዘፀአት 39:43
2
ኦሪት ዘፀአት 39:42
እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ ሁሉ እንዲሁ የእስራኤል ልጆች ሥራውን ሁሉ ሠሩ።
Eksploroni ኦሪት ዘፀአት 39:42
3
ኦሪት ዘፀአት 39:32
እንዲሁም የምስክሩ ድንኳን ሥራ ሁሉ ተፈጸመ። እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ የእስራኤል ልጆች አደረጉ፤ እንዲሁ አደረጉ።
Eksploroni ኦሪት ዘፀአት 39:32
Kreu
Bibla
Plane
Video