1
የማርቆስ ወንጌል 15:34
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን ኢየሱስ፦ “ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ፤” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ትርጓሜውም “አምላኬ፥ አምላኬ! ለምን ተውከኝ?” ማለት ነው።
Харьцуулах
የማርቆስ ወንጌል 15:34 г судлах
2
የማርቆስ ወንጌል 15:39
በመስቀሉ ፊት ለፊት ቆሞ የነበረ የመቶ አለቃ ኢየሱስ እንዴት ነፍሱ ከሥጋው እንደ ተለየች ባየ ጊዜ፥ “ይህ ሰው በእርግጥ የእግዚአብሔር ልጅ ነበር፤” አለ።
የማርቆስ ወንጌል 15:39 г судлах
3
የማርቆስ ወንጌል 15:38
የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ተቀዶ ከሁለት ተከፈለ።
የማርቆስ ወንጌል 15:38 г судлах
4
የማርቆስ ወንጌል 15:37
ከዚህም በኋላ ኢየሱስ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ነፍሱም ከሥጋው ተለየች።
የማርቆስ ወንጌል 15:37 г судлах
5
የማርቆስ ወንጌል 15:33
ከቀኑም ስድስት ሰዓት ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።
የማርቆስ ወንጌል 15:33 г судлах
6
የማርቆስ ወንጌል 15:15
ጲላጦስ ሰዎቹን ደስ ለማሰኘት ብሎ በርባንን ፈቶ ለቀቀላቸው፤ ኢየሱስን ግን አስገረፈውና እንዲሰቀል አሳልፎ ሰጠው።
የማርቆስ ወንጌል 15:15 г судлах
Нүүр хуудас
Библи
Тѳлѳвлѳгѳѳнүүд
Бичлэгүүд