1
የማቴዎስ ወንጌል 12:36-37
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በእውነት እላችኋለሁ፤ ሰዎች በግዴለሽነት በሚናገሩት በያንዳንዱ ቃል በፍርድ ቀን ይጠየቁበታል። ከቃልህ የተነሣ ይፈረድልሃል፤ ከቃልህም የተነሣ ይፈረድብሃል።”
Харьцуулах
የማቴዎስ ወንጌል 12:36-37 г судлах
2
የማቴዎስ ወንጌል 12:34
እናንተ የእባብ ልጆች! ክፉዎች ስትሆኑ መልካም ነገር መናገር እንዴት ትችላላችሁ? ሰው በአፉ የሚናገረው በልቡ ሞልቶ የተረፈውን ነው።
የማቴዎስ ወንጌል 12:34 г судлах
3
የማቴዎስ ወንጌል 12:35
“መልካም ሰው ከመልካም መዝገቡ፥ መልካም ነገርን ያወጣል፤ ክፉ ሰውም ከክፉ መዝገቡ ክፉ ነገርን ያወጣል።
የማቴዎስ ወንጌል 12:35 г судлах
4
የማቴዎስ ወንጌል 12:31
ስለዚህ ሰው የሚያደርገው ማናቸውም ኃጢአት ወይም የስድብ ቃል ሁሉ ይቅር ይባልለታል እላችኋለሁ፤ በመንፈስ ቅዱስ ላይ የስድብ ቃል የሚናገር ሰው ግን በደሉ ይቅር አይባልለትም።
የማቴዎስ ወንጌል 12:31 г судлах
5
የማቴዎስ ወንጌል 12:33
“ዛፍ ሁሉ በፍሬው ስለሚታወቅ መልካም ዛፍ ይኑራችሁ፤ ፍሬውም መልካም ይሆናል፤ ዛፉ መጥፎ ከሆነ ግን ፍሬውም መጥፎ ይሆናል።
የማቴዎስ ወንጌል 12:33 г судлах
Нүүр хуудас
Библи
Тѳлѳвлѳгѳѳнүүд
Бичлэгүүд