40 ቀናትን ከኢየሱስ ጋርSampel

40 ቀናትን ከኢየሱስ ጋር

HARI KE 3 DARI 40

የኢየሱስ ጥምቀት

ሉቃስ 3:1-23

  1. ዩሐንስ መልዕክቱን ለተለያዩ አድማጮቹ እንዴት ነበር ያስተላለፈው?  
  2. ዩሐንስ ስለ ኢየሱስ ምን ነበር የተናገረው? 
  3. እግዚአብሔር አብ እና መንፈስ ቅዱስ እንዴት ነበር የኢየሱስን ጥምቀት ያረጋገጡት?

Firman Tuhan, Alkitab

Tentang Rencana ini

40 ቀናትን ከኢየሱስ ጋር

ኢየሱስ ዋጋ የሚሰጠውና የሚከፍለው ነገር ምንድን ነው? ኢየሱስ እኔን እየተናገረኝ ያለው ምንድን ነው?

More

Rencana Terkait